• ‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’

    አይዞን ፋውንዴሽን በቅርቡ በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ************ ሰለባ የሆኑትን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ የሚል ፕሮጀክት አስጀምሯል።

    ሙሉ ዮኒፎርም ፣ ደብተር፣ እስክሪብቶ ፣ እርሳስ እና ሌሎች ለአንድ አመት አገልግሎት የሚውሉ የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ለተመረጡ 3 ትምህርት ቤቶች ይሰጣል። በተጨማሪም በሰለጠኑ ባለሙያዎች የልብ ስብራት ማገገሚያ ስልጠና ለተማሪዎች ይሰጣል። አንድ ተማሪ በ1300 ብር ብቻ ስፖንሰር በማድረግ የዚህ በጐ አላማ ተሳታፊ ይሁኑ። ለሌሎችም ሼር ያድርጉ።

    ‘*** TO SCHOOL’

    Ayzon Foundation launched a project called ‘ *** TO SCHOOL’ to return students who are victims of a recent *** in northern Ethiopia.

    Complete Uniforms, Exercise books, Pens & pencils, and other sanitary items enough to be used for a year will be given to 3 selected schools in Tigray, Amhara, and Afar. Additionally, a trauma healing session will be held by professionals.

    Join us in this initiative and Sponsor one student for only 1300 Birr. Share the cause with others.

    For more info: +251911399834 /+251938811111

    Commercial Bank of Ethiopia 1000495567277
    (Ayzon Foundation)

    151577733
    Abyssinia Bank
    Ayzon Foundation

    For any local or international online donation, use the link below

    https://www.wegenfund.com/causes/from-***-to-school/

    .
    .

    #ayzonfoundation #ethiopia #charity #charityevent #charitywork #charitychallenge #charityfundraiser #childrenscharity #forcharity #4charity #NGO #localcharity #charityproject #Afar #Tigray #amhara
    ‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ አይዞን ፋውንዴሽን በቅርቡ በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት ሰለባ የሆኑትን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ የሚል ፕሮጀክት አስጀምሯል። ሙሉ ዮኒፎርም ፣ ደብተር፣ እስክሪብቶ ፣ እርሳስ እና ሌሎች ለአንድ አመት አገልግሎት የሚውሉ የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ለተመረጡ 3 ትምህርት ቤቶች ይሰጣል። በተጨማሪም በሰለጠኑ ባለሙያዎች የልብ ስብራት ማገገሚያ ስልጠና ለተማሪዎች ይሰጣል። አንድ ተማሪ በ1300 ብር ብቻ ስፖንሰር በማድረግ የዚህ በጐ አላማ ተሳታፊ ይሁኑ። ለሌሎችም ሼር ያድርጉ። ‘WAR TO SCHOOL’ Ayzon Foundation launched a project called ‘ WAR TO SCHOOL’ to return students who are victims of a recent war in northern Ethiopia. Complete Uniforms, Exercise books, Pens & pencils, and other sanitary items enough to be used for a year will be given to 3 selected schools in Tigray, Amhara, and Afar. Additionally, a trauma healing session will be held by professionals. Join us in this initiative and Sponsor one student for only 1300 Birr. Share the cause with others. For more info: +251911399834 /+251938811111 Commercial Bank of Ethiopia 1000495567277 (Ayzon Foundation) 151577733 Abyssinia Bank Ayzon Foundation For any local or international online donation, use the link below ⬇️ https://www.wegenfund.com/causes/from-war-to-school/ . . #ayzonfoundation #ethiopia #charity #charityevent #charitywork #charitychallenge #charityfundraiser #childrenscharity #forcharity #4charity #NGO #localcharity #charityproject #Afar #Tigray #amhara
    Like
    Love
    2
    0 Comments 0 Shares 17177 Views